Four Spiritual Laws in Amharic


1.0 by The Great Commission Ministry Ethiopia
Dec 4, 2013

About Four Spiritual Laws in Amharic

Just as man made things with an artificial system, things that God created have a physical law.

እግዚዘብሔርን በግል ለማወቅ ምን ያስፈልግሀል? የመብረቅ ብልጭታ? ጥብቅ ኃይማኖታዊ ስርዓት? የተሻልክ ሰው ሆኖ መገኘት? አንዳቸውም እነደ ቅደመ ሆኔታ አያስፈልጉህም፡፡ እግዚአብሔር እርሱን ለማወቅ የሚያስፈልገንን መፅሐፍ ቅዱስ ላይ በግልፅ አስቀምጦልናል፡፡

ማንኛውም ነገር ደንብና ስርዓት አለው፡፡ ሰው የሠራቸው ነገሮች ሰው ሰራሽ ስርዓት እንዳላቸው ሁሉ እግዚአብሔር የፈጠራቸው ነገሮች ደግም የተፈጥሮ ሕግጋት አሏቸው፡፡

እነዲሁም ሰው ከእግዚአብሔር ጋር የሚኖረውን ግንኙነት የሚወስኑ አራት መንፈሳዊ ሕጎች አሉ፡፡ መርሆች ብለህም ልትወስዳቸው ትችላለህ፡፡

What's New in the Latest Version 1.0

Last updated on Nov 18, 2015
አራቱ መንፈሳዊ ህጎች በአማርኛ በትግርኛ እና በኦሮምኛ

Additional APP Information

Latest Version

1.0

Uploaded by

Tonny Yis

Requires Android

Android 4.0+

Show More

Use APKPure App

Get Four Spiritual Laws in Amharic old version APK for Android

Download

Use APKPure App

Get Four Spiritual Laws in Amharic old version APK for Android

Download

Four Spiritual Laws in Amharic Alternative

Get more from The Great Commission Ministry Ethiopia

Discover